Telegram Group & Telegram Channel
እድሜ ለኮሮና
ስንቱን አስተዋውቆ ያሳየናል ገና
'ርዕሱ ነው 😁
__________

( ሚካኤል_እንዳለ )

አንቺ ሥራ ዋይ ነሽ ማታ ገቢ እኔም
አላይሽ በቀኑ ፥ አታይኝም አንቺም
ጠዋት እንደወጣን ፥ እንደ ግንቦት ጀንበር
ማታ ነው 'ምንገባው ግጦሽ ተሰማርታ እንደዋለች ጊደር
እሱንም ለማደር !
.
.
የት ውዬ እንደመጣው ፥ በምንም አታውቂ
ያንቺን አትነግሪኝ ፥ የኔን አጠይቂ ?
ቀኑን ሙሉ ስንዞር
ውሃ እንደተጠማ እንደራበው ንሥር
ለወግ ያህል ነበር
የምንተያየው ስንገባ 'ባንድ በር
እሱንም ለማድር !
.
.
አመታትን ቆጥረን አብረን ብንኖርም
በአንድ ትሪ እንጂ አብረን አልበላንም
ገላችን የሚያርፈው
'ባንድ አልጋ ቢሆንም
ጎን ለጎን እንጂ ፥ አብረን አልተኛንም
ትዳር ይሄ አይደለም እስኪ እወቂያቸው
አብሮ መብላትና ባንድ ትሪ መብላት ልዩነት አላቸው
አብሮ መተኛትም ባንድ አልጋ ከማደር ለየቅል እያቸው
.
.
ያኔ ድሮ ድሮ
ከሥር ከመሰረት ካብሮነት ጅማሮ
ተቀንጭቦ ጊዜ ለማሳለፍ አብሮ
አንድነት ከሌለ
የሚያስተዋውቀን ፥ የጋርዮሽ ዓለም
አብሮ መኖር ከንቱ ለመተኛትማ ይገናኛል ሁሉም
.
.
ዛሬ ደዌ ሰፍቶ
ሳታውቂው አግብተሽ ሳያውቅሽ አግብቶ
እንደ እኔና እንዳንቺ ፥ ሁሉ ቀሳ ገብቶ
ጊዜ ሲያበጥረው ሲሰለቻች ሁሉም
ጠባያችን እርቃን ፥ አደባባይ ሲቆም
እንደ በጋ ሰማይ ፥ ሲገለጥ እውነቱ
በአንድ አብሮ ሲውል ፥ ሁሉ ሰው ከቤቱ
እድሜ ለበሽታ
ደፋሪው ሲበዛ ይተዋወቅ ጀመር ያገር 'ባል ከሚስቱ

@mebacha
@ethio_art



tg-me.com/Mebacha/115
Create:
Last Update:

እድሜ ለኮሮና
ስንቱን አስተዋውቆ ያሳየናል ገና
'ርዕሱ ነው 😁
__________

( ሚካኤል_እንዳለ )

አንቺ ሥራ ዋይ ነሽ ማታ ገቢ እኔም
አላይሽ በቀኑ ፥ አታይኝም አንቺም
ጠዋት እንደወጣን ፥ እንደ ግንቦት ጀንበር
ማታ ነው 'ምንገባው ግጦሽ ተሰማርታ እንደዋለች ጊደር
እሱንም ለማደር !
.
.
የት ውዬ እንደመጣው ፥ በምንም አታውቂ
ያንቺን አትነግሪኝ ፥ የኔን አጠይቂ ?
ቀኑን ሙሉ ስንዞር
ውሃ እንደተጠማ እንደራበው ንሥር
ለወግ ያህል ነበር
የምንተያየው ስንገባ 'ባንድ በር
እሱንም ለማድር !
.
.
አመታትን ቆጥረን አብረን ብንኖርም
በአንድ ትሪ እንጂ አብረን አልበላንም
ገላችን የሚያርፈው
'ባንድ አልጋ ቢሆንም
ጎን ለጎን እንጂ ፥ አብረን አልተኛንም
ትዳር ይሄ አይደለም እስኪ እወቂያቸው
አብሮ መብላትና ባንድ ትሪ መብላት ልዩነት አላቸው
አብሮ መተኛትም ባንድ አልጋ ከማደር ለየቅል እያቸው
.
.
ያኔ ድሮ ድሮ
ከሥር ከመሰረት ካብሮነት ጅማሮ
ተቀንጭቦ ጊዜ ለማሳለፍ አብሮ
አንድነት ከሌለ
የሚያስተዋውቀን ፥ የጋርዮሽ ዓለም
አብሮ መኖር ከንቱ ለመተኛትማ ይገናኛል ሁሉም
.
.
ዛሬ ደዌ ሰፍቶ
ሳታውቂው አግብተሽ ሳያውቅሽ አግብቶ
እንደ እኔና እንዳንቺ ፥ ሁሉ ቀሳ ገብቶ
ጊዜ ሲያበጥረው ሲሰለቻች ሁሉም
ጠባያችን እርቃን ፥ አደባባይ ሲቆም
እንደ በጋ ሰማይ ፥ ሲገለጥ እውነቱ
በአንድ አብሮ ሲውል ፥ ሁሉ ሰው ከቤቱ
እድሜ ለበሽታ
ደፋሪው ሲበዛ ይተዋወቅ ጀመር ያገር 'ባል ከሚስቱ

@mebacha
@ethio_art

BY መባቻ ©




Share with your friend now:
tg-me.com/Mebacha/115

View MORE
Open in Telegram


መባቻ © Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

In many cases, the content resembled that of the marketplaces found on the dark web, a group of hidden websites that are popular among hackers and accessed using specific anonymising software.“We have recently been witnessing a 100 per cent-plus rise in Telegram usage by cybercriminals,” said Tal Samra, cyber threat analyst at Cyberint.The rise in nefarious activity comes as users flocked to the encrypted chat app earlier this year after changes to the privacy policy of Facebook-owned rival WhatsApp prompted many to seek out alternatives.

Mr. Durov launched Telegram in late 2013 with his brother, Nikolai, just months before he was pushed out of VK, the Russian social-media platform he founded. Mr. Durov pitched his new app—funded with the proceeds from the VK sale—less as a business than as a way for people to send messages while avoiding government surveillance and censorship.

መባቻ © from id


Telegram መባቻ ©
FROM USA